Canale
Aggiornato: 2026-07-21
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ የፍራንኮ ቫሉታ መመሪያ ይፋ አድርጓል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ ክምችት ላይ ጫና ሳይፈጥሩ ኢንቨስትመንትና ንግድን ለማሳለጥ ያስችላል ያለውን “የፍራንኮ ቫሉታ ገቢ ዕቃዎች መመሪያ ቁጥር FVD/01/2026” የተሰኘ አዲስ የሕግ ማ…
#የአዕምሮ_ጤና_ግንዛቤ_ወር " ወንድ አይደለህ ? " በማህበረሰባችን ለወንድነት ከሰጠነው መለኪያዎች መካከል የማያለቅስ፣ ስሜት አልባ፣ ምንም እንኳን ጫና ቢደርስበትም ወንድ ስለሆነ ብቻ ዋጥ እና ቻል አድርጎ እዲያልፍ ይጠበቅበታል። ይህ በተለምዶ ለወንዶች የተሰጠ ማንነት ነው። በአጋጣ…
#ምርጫ2018 የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የምርጫ ቁሳቁስ ስርጭትን በተመለከተ በሰጠው መግለጫ ምርጫ በሚካሄድባቸው የምርጫ ክልሎች በአብዛኛው ሥርጭቱን ማከናወኑን አስታውቋል። መዘግየት የተፈጠረባቸው በአማራ ክልል በ5 የምርጫ ክልሎች እንዲሁም ጋምቤላ 4 ምርጫ ክልል ሲሆኑ ከዚህ ውጪ ባሉት…
Post multimediale
Bandiere — paesi in cui la nostra rete di osservatori su Telegram ha registrato la comparsa di questo annuncio in questo canale. Non è il paese di targeting dell'inserzionista: Telegram mostra gli annunci sponsorizzati in tutto il mondo, e noi annotiamo soltanto dove l'annuncio è apparso nel feed. Il paese principale del canale (in base alla sua lingua) è evidenziato in blu; le comparse rare (meno del 5%) sono raggruppate in «+N».
#ምርጫ2018 በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከ547 መቀመጫዎች ውስጥ በ501 የምክር ቤት መቀመጫዎች ምርጫ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አሳውቋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia
#ምርጫ2018 ምን ያህል የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በመራጭነት ተመዘገቡ ? በዩኒቨርስቲዎች በተከናወነ የመራጮች ምዝገባ 20,122 ተማሪዎች የመራጭነት ምዝገባ ማከናወናቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዛሬ ለሰጠው መግለጫ አስታውቋል። ለመራጭነት የተመዘገቡ ተማሪዎች ቁጥር ማነሱን ተመል…
Post multimediale
በኢትዮኮል ወደ ኢትዮጵያ የሚደረግ የድምፅ ጥሪ ከመቼውም ጊዜ በላይ ቀላልና ርካሽ ሆኗል!! 📞 ማንኛውንም የኢትዮጵያ የሞባይል ወይም የመደበኛ ስልክ ላይ መደወል የሚያስችል 💰 በታላቅ ቅናሽ በደቂቃ ከ$0.08 ጀምሮ 🔄 ወደ ኢትዮጵያ መደወል ብቻ ሳይሆን፣ ከኢትዮ ቴሌኮም ቁጥሮች የ…

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው። ማርኬቲንግ 📞 0979333111 @tikvahethmarketingbot መረጃና መልዕክት ፦ 0998999899 @tikvahuniversity @tikvahethafaanoromoo @tikvahethmagazine @tikvahethsport @tikvahethiopiatigrigna